ጋዜጠኛ መታሰቢያ የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ አሸናፊ ሆነች

Date:

በአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ በልዩ ካታጎሪ ሽልማት (Special Category Awards) የኢቢሲዋ ጋዜጠኛ መታሰቢያ ደረጀ አሸናፊ ሆናለች። 

በምርጥ የቪድዮ ፕሮዳክሽን ዘርፍ ከሩዋንዳ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ሂርዋ አይማብሌ አሸናፊ ሲሆን፤ በአፍሪካን ኢንዲፔንደንት ዘርፍ (African Independent Category) ልዩ ዘርፍ ደግሞ ኩዳክዋሼ ሞዮ ከዚምባቡዌ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አሸንፏል።

የአፍሪካን ሰላም፣ ልማት እና ተጠቃሚነት መሰረት ያደረጉ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ስራዎች የሽልማቱ አካል ሲሆኑ፣ በፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ የሚታወቁ ግለሰቦችና ተቋማትም በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...