የቀድሞው የአርሰናል እግር ኳስ ኮከብና አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ

Date:

ፊርማው በማኖር የማይረሳ መታሰቢያ አበርክቶለታል

የቀድሞው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድንና የአርሰናል እግር ኳስ ኮከብ ባካሪ ሳኛ በኢትዮጵያ እያደረገ ባለው ቆይታ፣ ከታላቁ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ጋር በኃይሌ ግራንድ አዲስ ሆቴል ተገናኝቷል።

ሁለቱ ስፖርተኞች በነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያን ቡና አብረው ከመጠጣታቸው ባለፈ፣ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል።

ለብዙ ምዕራባውያን የዓለም ስፖርተኞች ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴን ማግኘት እንደ ትልቅ ዕድልና ክብር የሚቆጠር ሲሆን፤ ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴም ለባካሪ ሳኛ የራሱን ፊርማ (Autograph) በማኖር የማይረሳ መታሰቢያ አበርክቶለታል።

ይህም ጀግናው አትሌታችን ኃይሌ ገ/ሥላሴ በዓለም መድረክ ያለውን የላቀ ቦታ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ክስተት ነው፡፡

Haile Hotels and Resorts

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...