በዩኔስኮ የተመዘገበው የቴህራኑ ጎሌስታን ቤተ መንግሥት ጥቃት ደረሰበት

Date:

በኢራን ዋና ከተማ የሚገኘው ታሪካዊው እና በዩኔስኮ በቅርስነት የተመዘገበው የጎሌስታን ቤተ መንግሥት በመዲናዋ በተፈጸመው ጥቃት ጉዳት ደረሰበት።

የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ዩኔስኮ ለቅርሶች የሚደረገው ጥበቃ እንዳሳሰበው ገልጿል።

የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከቤተ መንግሥቱ አቅራቢያ አርግ አደባባይ ላይ ፍንዳታ ተከስቷል።

የጎሌስታን ቤተ መንግሥት በቃጃር ስርወ መንግሥት ዘመን የኢራን ንጉሳውያን ቤተሰቦች መኖሪያ የነበረ ሲሆን በኋላ ላይ ደግሞ የፓህላቪ ስርወ መንግሥት ዋና መኖሪያ ነበር።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...