“ጦርነት መፍትሔ አይደለም”

Date:

የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱትን ጥቃት በጽኑ በመቃወም፣ መንግሥታቸው ማንኛውንም ዓይነት የጦርነት አማራጭ እንደማይደግፍ አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው የስፔን ሕዝብ ይህንን ቀውስ እንደሚቃወም ገልጸው፣ እ.ኤ.አ. በ2003 የተካሄደው የኢራቅ ወረራ ዓለምን ይበልጥ ደህንነቱ ያልተጠበቀ ማድረጉን እንደ ትልቅ ትምህርት አንስተዋል።

አሁንም በኢራን ላይ የሚደረገው ጥቃት ፍትሃዊ ዓለም አቀፍ ሥርዓትን እንደማያመጣና ለሰው ልጅ ሕይወት መሻሻል ፋይዳ እንደሌለው አስገንዝበዋል።

ሳንቼዝ አሁን ያለውን ውጥረት “የሰው ልጅ ታላላቅ አደጋዎች መጀመሪያ” ሲሉ በመግለጽ፣ መንግሥታት በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች ዕጣ ፈንታ ላይ ቁማር መጫወት የለባቸውም ሲሉ አሳስበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...

የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር፤ ለወረራ የታለመ ማደናገሪያ? ሩሲያ ማስጠንቀቂያ ሰጠች!

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ውጥረትን ለመቀነስ...

“ሕገ መንግሥቱ መገንጠልን ይፈቅዳል ፤ ሕዝቡ ደግሞ ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ዋጋ ይከፍላል”

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል(የ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› መጽሐፍ ደራሲ) ግዮን መጽሔት :-...