ዶክተር እስራኤል ደገፋ አዲሱ ኢትዮጵያ ቡና ፕሬዝዳንት ሆ;

Date:

ለረጅም አመት የቡናማዎቹ ፕረዚዳንት የነበሩት መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ቡናማዎቹ በይፋ ለቀዋል ።

ኢትዮጵያ ቡናን ከአርባ አመት በላይ በተለያዩ የስራ ቦታዎች የመሩት እና ላለፉት ሀያ አመታት የክለቡ ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉት መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ከክለቡ ፕሬዝዳንትነት በይፋ ለቀዋል።

ከረጅም አመት በኋላ ጠቅላላ ጉባኤ እያደረገ የሚገኘው ክለቡ በጉባኤው ዶክተር እስራኤል ደገፉን አዲሱ ፕሬዝዳንት አድርጎም መርጧል።

ለቀጣይ 4 አመት ኢትዮጵያ ቡናን በቦርድ አባልነት የሚመሩ ተወካዮች የሚወከሉበት የቡና ሴክተር ይህን ይመስላል።

1, ከኢትዮጵያ ካፌ ኤክስፐርት አይሶሴሽን…..3
2,ከቡና አቅራቢዎች አቅራቢዎች……………..2
3,ከቡናና ሻይ ግብይት ባለስልጣን……………1
4,ከሀገር ውስጥ ቡና ጅምላ ባለስልጣን……1
5,ከኢትዮጵያ ቡናዎች ቆይዎች ማህበር……..1
6,ከኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ማህበር………..2
7,ከከፍተኛ ስፖንሰር አድራጊዎች…………….1
8,ከክብር አባላት..……………………………1

ከለቡን የሚመራው ፕሬዝዳንት ደግሞ የሚመረጠው “የኢትዮጵያ ካፌ ኤክስፐርት አይሶሴሽን” ከወከላቸው ሦስት ሰዎች ውስጥ ነበር ።

ዶክተር እስራኤል ደገፋ ፣አቶ አክሊሉ ካሳ እና አቶ ይስማሸዋ ሱዩም የመጨረሻ እጩዎች ሆኖ ቀረበው ነበር ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...