የ2026 የለንደን ማራቶን ውድድር ሲካሄድ በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ በበላይነት አጠናቃዋለች።
አትሌት ትግስት አሰፋ ውድድሯን 2:15:41 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት ማጠናቀቅ ችላለች።
አትሌት ትግስት አሰፋ ባለፈው አመት በራሷ ተይዞ የነበረውን በሴቶች ብቻ የአለም የማራቶን ሪከርድን (2:15:50) በ 2:15:41 በሆነ ሰዓት መስበር ችላለች።
አትሌት ትግስት አሰፋ በተከታታይ አመታት የለንደን ማራቶን ውድድር አሸናፊ ሆናለች።
በወንዶች ኬንያዊው አትሌት ሴባስቲያን ሳው 1:59:29 በሆነ ሰዓት የአለም ሪከርድ በመስበር ማሸነፍ ችሏል።
ትግስት አሰፋ ሪከርድ በማሻሻል አሸነፈች !
Date:
