ትግስት አሰፋ ሪከርድ በማሻሻል አሸነፈች !

Date:


የ2026 የለንደን ማራቶን ውድድር ሲካሄድ በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ በበላይነት አጠናቃዋለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ ውድድሯን 2:15:41 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት ማጠናቀቅ ችላለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ ባለፈው አመት በራሷ ተይዞ የነበረውን በሴቶች ብቻ የአለም የማራቶን ሪከርድን (2:15:50) በ 2:15:41 በሆነ ሰዓት መስበር ችላለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ በተከታታይ አመታት የለንደን ማራቶን ውድድር አሸናፊ ሆናለች።

በወንዶች ኬንያዊው አትሌት ሴባስቲያን ሳው 1:59:29 በሆነ ሰዓት የአለም ሪከርድ በመስበር ማሸነፍ ችሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኢራን ጦርነቱን  የሚቋጭ ድርድር ማድረግ የምትፈልግ ከሆነ በስልክ መነጋገር እንችላን

ትራምፕ እሁድ ዕለት ለፎክስ ኒውስ በሰጡት ቃለ መጠይቅ “መነጋገር...

ኢራን ሆርሙዝ እንዲከፈት እና የኒውክሌር ንግግር እንዲዘገይ የሚጠይቅ እቅድ ለአሜሪካ ማቅረቧ ተዘገበ

ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥ እንዲከፈት እና ጦርነቱ እንዲቋጭ፤ የኒውክሌር ጉዳይ...

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ፦ የLinkedInChangemaker Awards እጩዎች ይፋ ሆኑ!

​በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው የLinkedIn Changemaker Awards Ethiopia 2026፣...

በፍሊፐር ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት የ60 በመቶ የክፍያ ጭማሪ ተቃውሞ ገጠመው

በፍሊፐር ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት የቀረበው የ60 በመቶ የክፍያ ጭማሪ...