ፒኤስጂ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

Date:

የፈረንሳዩ ሀያል ክለብ ፒኤስጂ በታሪክ እጅግ አስገራሚ የሚባል ስኬት በማስመዝገብ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል።

በፑሽካሽ አሬና ከአርሰናል ጋር ያደረጉት የፍጻሜ ፍልሚያ እስከ ጭማሪ ሰዓት 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሎ፣ በስተመጨረሻ ፒኤስጂ በመለያ ምት አሸናፊ በመሆን ዋንጫውን በድጋሚ ወደ ፓሪስ ወስዷል።

በጨዋታው ካይ ሀቨርትዝ ለአርሰናል ቀዳሚ ግብ ቢያስቆጥርም፣ ፒኤስጂዎች ተስፋ ሳይቆርጡ በኦስማን ዴምቤሌ የ65ኛው ደቂቃ የፍጹም ቅጣት ምት ግብ ወደ ጨዋታው ተመልሰዋል።

መደበኛ የጨዋታው ክፍለ ጊዜና ጭማሪው 30 ደቂቃ 1 ለ 1 ተጠናቆ ፒኤስጂ በመለያ ምት 4 ለ 3 አሸንፏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...