“ ፍፁም ቅጣት ምት ተከልክለናል ” ሚኬል አርቴታ

Date:



“ ህመም ይሰማኛል ”

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በጨዋታው የነበረውን ዳኝነት ተችተዋል።

ማዱኬ ላይ የተሰራው ጥፋት “ ለእኛ ፍፁም ቅጣት ምት ነበር “ ያሉት ሚኬል አርቴታ ዳኛው መሳሳቱን ገልጸዋል።

“ ዳኛው ለእነሱ ፍፁም ቅጣት ምት ለመስጠት ወስኖ ለእኛ ግን የተለየ ውሳኔ ሰጥቷል “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ወቅሰዋል።

ምን እየተሰማቸው እንደሆነ ሲጠየቁም “ ህመም እየተሰማኝ ነው “ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

“ ፒኤስጂ እና ሉዊስ ኤንሪኬን እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እወዳለሁ የአለም ምርጥ ቡድን ናቸው ” አርቴታ

@tikvahethsport   

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...