ከቡና ኤክስፖርት 3 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ተገኘ

Date:

ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት ከቡና ኤክስፖርት 3 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት የያዘችው ዕቅድ ማሳካቷን የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ ገለፁ፡፡

ሚኒስትሩ በባለፈው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 65 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘት ተችሎ የነበረ ሲሆን ይህን ቁጥር አመት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ማሻሻል የተቻለው መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት የቡናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ ስራዎች መሰራታቸው በተለይም ለቡና ምርት ጥራት ትኩረት መደረጉ ለዕቅድ ስኬት ድርሻው ከፍተኛ መሆኑን ገለጸዋል።

ይህንንም እቅድ ከግብ ለማድረስ የበኩላችሁን አስተዋፅዖ ላበረከታችሁ የቡናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ምስጋና አቀቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዜጋዬ ተገድሏል ያለችው ጋና ከደቡብ አፍሪካ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ ውስጥ ገባች

አንድ ጋናዊ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ካለው ፀረ ስደተኞች ተቃውሞ...

«የማይናገረው ልዑል» መጽሐፍ በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ነው

ደራሲ መሠረት ክንፈ ኃይሌ ከኦቲዝም ጋር ከሚኖረው ልጇ ልዑል...

በኢትዮጵያ እና በኬንያ ድንበር የሚደረግ ንግድ በገንዘብ መጠን ተገደበ

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በኢትዮጵያ እና በኬንያ ድንበር የሚከናወነውን...

(IMF) ከ460 ሚሊዮን ዶላር በላይ ብድር አፀደቀ

አዳዲስ ብድር በመውሰድ ረገድ ጥንቃቄ እንድታደርግ ኢትዮጵያን ያስጠነቀቀው IMF...