እጅጋየሁ ታዬ አሸነፈች

Date:

ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኝው ግራንድ ስላም ትራክ አትሌት እጅጋየሁ ታዬ አሸንፋለች።

በጃማይካ ኪንግስተን በተደረገው 3000 ሺ ሜትር ረጅም ርቀት እጅጋየሁ በአንደኝነት ስታጠናቀቅ   8 ደቂቃ 28.42  ሰከንድ የገባችበት ሰአት ሆኖም ተመዝግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...