ዛሬ እሁድ መጋቢት 28 አይቀርም

Date:

<<እኔ ለክርስቶስ እንደመገበሪያ ስንዴ ነኝ ያለው>>
የሶሪያው(የአንፆኪያው) አብሪ ኮከብ፣ሐዋርያው፣ሠማዕቱ ጳጳሱ ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ከተናገረው የተወሰደ።

መጋቢት 28/2017 እለተ ሰንበት ከቀኑ በ 7:00 ሰአት በአራት ኪሎ ቅድሥት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አዳራሽ 4ተኛ ፎቅ
ሠማእትነትን ሲቀበል በልቡ ላይ በወርቃማ ቀለም ኢየሱስ ክርስቶስ ተብሎ ተፅፎ የተገኘበትን የቅዱስ አግናጥዮስ የመዝሙር ምርቃት ምክንያት በማድረግ ዝክረ አግናጥዮስ በሚል ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል

እርሶም ከጉባኤው እንዲሁም ከቅዱሱ አባት በረከትን ያገኙ ይሳተፉ ዘንድ በሠማእቱ በቅዱስ አግናጥዮስ ስም ጠርተንዎታል

አዘጋጅ ጠሪ፥ ቤተ አግናጥዮስ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...