የኢትዮጲያ አየር መንገድ በቻይና የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ራስ ገዝ ክልል ዢንጂያንግ ዋና ከተማ ዊጉር የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ያለመ ስምምነት ተፈራረመ

መግባቢያ ሰነዱ የቻይና እና አፍሪካን የአቪዬሽን ግንኙነት ለማጠናከር ትልቅ እርምጃ ነው ሲል በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...