የኢትዮጲያ አየር መንገድ በቻይና የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ስምምነት ተፈራረመ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ራስ ገዝ ክልል ዢንጂያንግ ዋና ከተማ ዊጉር የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ያለመ ስምምነት ተፈራረመ

መግባቢያ ሰነዱ የቻይና እና አፍሪካን የአቪዬሽን ግንኙነት ለማጠናከር ትልቅ እርምጃ ነው ሲል በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...