በተባበሩት መንግስታት ስር ያሉ ተቋማት የግዢ ጨረታ የአዲስ አበባ የንግዱ ህብረተሰብ ጥሪ ቀረበ

Date:

በኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ስር የሚንቀሳቀሱ 29 ተቋማት እንዳሉም መረጃዎች ያሣያሉ ተቋማቶቹ በሚያወጡት የግዢ ጨረታ በከተማው የሚገኙ ነጋዴዎች ተሳታፊ መሆን ይጠበቅባቸዋል ፡፡

የአዲስ ቻምበር ተጠባባቂ ዋና ፀሐፊ አቶ ዘካሪያስ አሰፋ በሴሚናሩ ላይ እንደገለጹት የተባበሩት መንግስታት በሚያወጣቸው የአገልግሎትና የእቃዎች ግዢና ጨረታ የአዲስ አበባ ከተማ የንግድ ህብረተሰብ ይበልጥ ተሳታፊ እና ተወዳዳሪ እንዲሆን ቻምበሩ እየሰራ ይገኛል ፡፡

የንግዱ ሕብረተሰብም ተወዳዳሪ እንዲሆን የአቅም ግንባታ ስራዎች ንግድ ምክር ቤቱ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን ያከናወናል ብለዋል።

ቻምበሩ በኮሚሽኑም ሆነ በሌሎች የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች የሚወጡ የግዢ ፍላጎቶች የንግዱ ህብረተሰብ ተሳታፊና አቅራቢ የሚሆንበትን ሁኔታ ይፈጠራል ብለዋል ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...