ብራዚላዊው የወልቭስ የፊት መስመር ተሰላፊ ማትያስ ኩንሀ የውድድር ዓመቱ እንደተጠናቀቀ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚቀላቀል ስካይ ስፖርት ዘግቧል።
ማትያስ ኩንሃ ላይ በርካታ ክለቦች ፍላጎት ቢኖራቸውም ኩንሃ ግን ለማንችስተር ዩናይትድ ብቻ መጫወት እንደሚፈልግ ታውቋል።
ኩንሃ የውድድር ዘመኑ እንደተጠናቀቀ በቀጣይ ሳምንት ማንችስተር ዩናይትድን ይቀላቀላል ሲል የዘገበው ስካይ ስፖርት ነው።
ብራዚላዊው የወልቭስ የፊት መስመር ተሰላፊ ማትያስ ኩንሀ የውድድር ዓመቱ እንደተጠናቀቀ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚቀላቀል ስካይ ስፖርት ዘግቧል።
ማትያስ ኩንሃ ላይ በርካታ ክለቦች ፍላጎት ቢኖራቸውም ኩንሃ ግን ለማንችስተር ዩናይትድ ብቻ መጫወት እንደሚፈልግ ታውቋል።
ኩንሃ የውድድር ዘመኑ እንደተጠናቀቀ በቀጣይ ሳምንት ማንችስተር ዩናይትድን ይቀላቀላል ሲል የዘገበው ስካይ ስፖርት ነው።
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.