ማትያስ ኩንሀ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ተስማማ

Date:

ብራዚላዊው የወልቭስ የፊት መስመር ተሰላፊ ማትያስ ኩንሀ የውድድር ዓመቱ እንደተጠናቀቀ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚቀላቀል ስካይ ስፖርት ዘግቧል።

ማትያስ ኩንሃ ላይ በርካታ ክለቦች ፍላጎት ቢኖራቸውም ኩንሃ ግን ለማንችስተር ዩናይትድ ብቻ መጫወት እንደሚፈልግ ታውቋል።

ኩንሃ የውድድር ዘመኑ እንደተጠናቀቀ በቀጣይ ሳምንት ማንችስተር ዩናይትድን ይቀላቀላል ሲል የዘገበው ስካይ ስፖርት ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...