የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የብራዚሉ ኢምብራኤር በኢትዮጵያ የአቪዬሽን ዘርፍ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቁ

Date:

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ እና ልዑካቸው በብራዚል ሳኦ ፖሎ የአውሮፕላን አምራች በሆነው ኢምብራኤር ኩባንያ ያለውን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኝተዋል፡፡

ባለሥልጣኑ ኩባንያው በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ተቋማት ጋር በትብብርና በጋራ የመሥራት ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል።

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በብራዚል ሳኦ ፓውሎ ግዛት የሚገኙ የተለያዩ ኩባንያዎችን የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...