በአዲስ አበባ የሚገኘው የኬንያ ኤምባሲ ከሁሉም የኬንያ ኤምባሲዎች ከፍተኛው የእድሳት በጀት የተበጀተለት ኤምባሲ ሆኗል

Date:

ኬንያ በአዲስ አበባ ያለውን ኤምባሲዋ ላይ የመሰረተ ልማት ማሻሻያ እና ሌሎችም ማዘመኖችን ለማከናወን የሚያስችል ነው የተባለ ከፍተኛውን 150 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ መበጀቷ ተሰምቷል።

በአጠቃላይ ኬንያ ለኤምባሲዎቿ እድሳት እና ለማዘመን 2.35 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ እንደመደበች ሲነገር በጀቱ ፓርላማው ካፀደቀው በኋላ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።

Tikvah

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...