እስራኤል የየመን አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት አደረሰች

Date:

እስራኤል በየመንዋ ሰንአ ከተማ በሚገኘው ዋና አየር ማረፍያ ላይ ጥቃት ማደረሷ ተነገረ፡፡

በጥቃቱ አሸባሪ ባለቻቸው አካላት ላይ ጥቃት ማድረሷን እስራኤል አስታውቃለች።

የመን በበኩሏ ጥቃቱ ንፁሀንን ላይ ያነጣጠረ ነው ስትል ከሳለች።

የሰንአ አየር ማረፍያ ዋና ዳይሬክተር ካሊድ አልሸረፋ በ ኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለፁት ለሲቪል አገልግሎት የሚውል በየመን አየር ማረፍያ ባለቤትነት የተያዘ አውሮፕላን በጥቃቱ ሙሉ ለሙሉ እንደወደመ ፅፈዋል።

የእስራኤል የመከላከያ ሚንስቴር ኢስራኤል ካትዝ በበኩላቸው ጥቃቱ የሐውቲ አማፅያንን ኢላማ ያደረገ እንደሆነ መግለጻቸውን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡
ሀገሬ ቲቪ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአሜሪካ ጦር እስራኤልን ከኢራን መከላከሌን ላቆም እችላለሁ አለ

በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ በናረበት በዚህ...

በፌደራሉ ሠራዊት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ግጭት መቀስቀሱ ተገለጸ

ከሱዳን ጋር በሚዋሰነው የሰሜናዊ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍል ውስጥ በሚገኝ...

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...