የሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ዛሬ ምሽት ይካሄዳል

Date:

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በኢንተር ሚላን እና ፒኤስጂ  መካከል ይካሄዳል።

የፍፃሜ ጨዋታው በጀርመን ሙኒክ አሊያንዝ አሬና ስታዲየም ምሽት 4:00 ይጀምራል።

ጨዋታውን ማን ይመራዋል ?

የፍፃሜ ጨዋታውን ሮማኒያዊው ዳኛ እስቴቫን ኮቫችስ በመሀል ዳኝነት እንደሚመሩት ይፋ ሆኗል።

ዋና ዳኛው ከዚህ በፊት ሁለት የፒኤስጂን ጨዋታ ሲመሩ ፒኤስጂ ሁለቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ ችሏል።

በሌላ በኩል ዳኛው በሶስት አጋጣሚዎች የኢንተር ሚላንን ጨዋታ የመሩ ሲሆን ኢንተር ሁለቱን ሲያሸንፍ በአንዱ አቻ ተለያይቷል።

የሁለቱ ክለቦች የእርስበርስ ግንኙነት ?

ኢንተር ሚላን እና ፒኤስጂ ከዚህ በፊት በታሪክ አጋጣሚ በነጥብ ጨዋታ ተገናኝተው አያውቁም።

ጨዋታውን ማን ያሸንፋል ?

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ ለሚገኙ ዜጎቿ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈች

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን ላይ አዳዲስ ወታደራዊ ጥቃቶች ሊሰነዘሩ...

ፍትህ ተሰውቶ የጉልበት ብልጫ የገነነበት ውሳኔ ነው

ለኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች የክፍያ ስርዓት መመሪያ (Financial...

“ተፅዕኖ ፈጣሪዎች” የተባሉ ግለሰቦች በምክክሩ እንዲሳተፉ በምን መስፈረት ተመረጡ?

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 17ኛ ቀን ውሎ የክልል ተወካዮች ጉባኤ...

የአሜሪካ ጦር እስራኤልን ከኢራን መከላከሌን ላቆም እችላለሁ አለ

በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት በከፍተኛ ሁኔታ በናረበት በዚህ...