የግዮን እንግዳ

‹‹የአባቴ ታሪክ እንደታሪክ እንዳይወጣ የተደረገው በመንግሥት ነው›› አታመንታ ጽጌ ዲቡ

‹‹እስከ 1980 አባቴ ከሠራቸው ተቋማት ውጪ ተቋም አልተመሠረተም›› ‹‹የኾነውን ሁሉ በጸጋ ተቀበሉ እየተባልን ነው ያደግነው›› ‹‹በሀገራችን ተጠያቂነት እና ይቅርታ የለም›› የመጽሔታችን የዛሬ እንግዳ አታመንታ ጽጌ ዲቡ ይባላሉ፡፡ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት የፖሊስ ሰራዊት አዛዥ የነበሩት የብርጋዴር ጀነራል...

‹‹አሁን ላይ የሕዝብን ሀብት እየነጠቀ ያለው መንግሥት ነው›› አቶ ክቡር ገና

‹‹እህል ዘርፋችኋል ተብሎ እርዳታ መቆሙ ትልቅ ውርደት ነው›› ‹‹የተማረን ወጣት ሥራ አልሰጥህም ማለት ከመንግሥት አይጠበቅም›› በሀገራችን መንግሥት በቅርቡ ይፋ ካደረገው የንብረት ታክስ ጀምሮ በየጊዜው እያሻቀበ የመጣው የኑሮ ውድነት የዜጎችን ኢኮኖሚ እና በልቶ የማደር አቅም በእጅጉ እየፈተነው...

‹‹የጎሳ ፖለቲከኞችን ነፍሴ ትፀየፋቸዋለች›› አቶ አለባቸው ደሳለኝ ሐበሻ

‹‹ቅርስ የሌለው ሕዝብ ከወደቀበት ተደግፎ የሚነሳበት ምርኩዝ የለውም›› ‹‹ብዙ ሐሳብ የሚያፈልቁ አዕምሮዎች ተቆልፎባቸዋል›› ክብራን የመጽሔታችን አንባቢያን ባሳለፍነው ዕትም ከቅርስ ባለውለታው አለባቸው ደሳለኝ ሐበሻ ጋር ስለሕይወቱ እና ስለሙያው ብሎም ከጓዶቹ ጋር ለሀገሩ ስለከፈለው መሥዋዕትነት ሰፋ ያለ ቃለ...

‹‹የግል ት/ቤቶች ባይኖሩ የመጀመሪያ ተጎጂው ወላጅ ነው›› አቶ አንተንሳይ ታፈሰ

‹‹ተጽዕኗችን ከፍተኛ ስለነበር ከየኤምባሲው ዲፕሎማቶች ጋር እንገናኝ ነበር›› ‹‹የትምህርት ሴክተሩን የሚመሩት እነማቸው የሚለው ነገር ያሳስበኛል›› አቶ አንተንሳይ ታፈሰ ይባላል፡፡ በኢትዮጵያ የነጻ ፕሬስ ታሪክ ውስጥ ፈር ቀዳጅ ከሚባሉ ጋዜጠኞች አንዱ ነው፡፡ ላለፉት ሁለት ዐሠርቶች ደግሞ በትምህርት ዘርፉ...

‹‹የራስ መኮንንን ሐውልት አፍርሶ የጀነራል ሰዓረን መሥራት ትርጉሙ ምንድነው?›› አለባቸው ደሳለኝ ሐበሻ

‹‹የተዛባ ትርክት ብሔራዊ ኩራታችንን አጥፍቶታል›› ‹‹ቅርስ ሦስተኛና አራተኛ የዓለም ጦርነት የሚያስነሳ ጉዳይ ነው›› የዛሬው የመጽሔታችን እንግዳ አለባቸው ደሳለኝ ሐበሻ ይባላል፡፡ ከሀገሩ ተሰድዶ ኑሮውን በሀገረ እንግሊዝ ካደረገ ሩብ ምዕተ ዓመት አልፎታል፡፡ አለባቸው በቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ውስጥ ከራዲዮ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች