ሲቪክ ማኅበረሰብ

‹‹ስኬቴን የምለካው መንፈሰ ጠንካራ ስላደረገኝም ጭምር ነው››

ኢየሩሳሌም አበራ ይኽ የኢየሩሳሌም አበራ አነሳሽ ታሪክ ነው፡፡ ታሪኳ አነሳሽ ተብሎ ለመተረክ ያበቃው ግን በብዙ የሕይወት ውጣ ውረድ እና ስንክሳር ውስጥ በቆራጥነት ጸንታ በመቆሟ ነው፡፡ ኢየሩሳሌም የተወለደችው በመለስተኛዋ የይርጋለም ከተማ ነው፡፡ ይቺን ምድር ከተቀላቀለች በኋላ...

‹‹ከፍታ በጨለመብን ሰዓት የደረሰ ብርሃናችን ነው››

አዲሱ ቡሹራ አዲሱ ቡሹራ ይባላል፡፡ የ27 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ውልደቱና ዕድገቱ አለታ ጩኮ በተባለች ገጠር ነው፡፡ ይኹን እንጂ ቤተሰቡ ባለባቸው ኢኮኖሚያዊ ዐቅም ውሱንነት ሳቢያ የቀለም ትምህርት መከታተል አልቻለም፡፡ ለቤተሰቡ የበኩር ልጅ እንደመሆኑ መጠንም ገና በጊዜ...

‹‹ከፍታ ሕልሜን እንድኖረው አብቅቶኛል››ተመስገን አበበ

ተመስገን አበበ የ28 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ነዋሪነቱ በሀዋሳ ከተማ ሲኾን፣ ሁሌም ቢኾን ብሩህ ተስፋ እና ሕልሞችን ሰንቆ ያንን ተግበራዊ ለማድረግ ይተጋል፡፡ ተመስገን የመጀመሪያ ዲግሪውን በማኔጅመንት በተሳካ ሁኔታ ካጠናቀቀ በኋላ፣ ሙያውን በተግባር ለመተርጎም ልዩ ልዩ...

‹‹ከሰራተኛነት ወደ ሥራ ፈጣሪነት አስተሳሰብ ተሸጋግሬአለሁ››

መድኃኒት ሾቶቶ የ28 ዓመት ወጣቷ መድኃኒት ሾቶቶ ባለትዳር እና የአንድ ልጅ እናት ናት፡፡ አሁን ላይ ኑሮዋን በዲላ ከተማ ያደረገችው ወጣቷ ገቢ የሚያስገኝላትን ሥራ ለማግኘት በእጅጉ ትፈልግ ነበር፡፡ እናም ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ፋውንዴሽን›› በሚያካሔደው የማኅበረሰብ ንቅናቄ...

‹‹በከፍታ ፕሮጀክት የሚያስፈልገኝ ተሟልቶልኝ ሥራ ለመጀመር በቃሁ››

ተስፋሁን ታመነ አሁን ላይ ኑሮውን በዲላ ከተማ ሀሮወላቡ ክፍለ ከተማ ውስጥ ያደረገው የ25 ዓመት ወጣት ተስፋሁን ታመነ ይባላል፡፡ ተስፋሁን ትምህርቱን 8ኛ ክፍል ደርሶ ያጠናቀቀ ሲኾን፣ ባለትዳርና የአንዲት ሴት ልጅ አባትም ነው። የቤተሰቡ ራስ በመኾኑ ደግሞ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች