ሲቪክ ማኅበረሰብ

‹‹ሜሪ ስቶፕስ ኢትዮጵያ›› እና ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

‹‹ሜሪ ስቶፕስ ኢትዮጵያ›› እና ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› የወጣቶች ጾታዊ እና ሥነ-ተዋልዶ የጤና አገልግሎቶችን በማጠናከር እና በመላ ሀገሪቱ በወጣቶች ሁለንተና ላይ የሚካሔዱ የልማት ሥራዎችን በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የአምስት ዓመት የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ...

በሰብአዊ መብቶች፣ በጾታ እኩልነት እና በሰላም ግንባታ ላይ የወጣቶች ሚና

ዜናዬነህ ግርማ ዳራ                                                ወጣቶች በሰብአዊ መብቶች፣ በጾታ እኩልነት እና በሠላም ግንባታ ውስጥ ወሳኝ ሚና የሚጫወቱት እንደ ሀሳብ አመንጪ እና ፈጣሪ እንዲሁም የለውጥ ደጋፊ በመሆን፣ ያሉትን የጾታ እኩል ተጠቃሚነት ኢፍትሃዊነትን በመቃወም እና ማህበረሰብን መሰረት ያደረጉ መልካም ውጥኖችን...

የከፍታ ወጣቶች ጤና አገልግሎት ትሩፋቶች

በአንድ ወቅት አንዲት የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኛ ወደ ከፍታ ወጣቶች የጤና አገልግሎት (YFHS) መጣች። በቆይታዋም መሠረታዊ የሚባሉ ምክሮችና ጠቃሚ መረጃዎችን መካፈል ቻለች፡፡ ደፋሯ እንስት ከአገልግሎቱ የቀሰመችውን ትምህርት ለማስፋት ያግዛት ዘንድም በሌላ ጊዜ ያጋጠማትን ከወር አበባ...

‹‹ከፍታ ወጣቶች ያላቸውን ዕምቅ ዐቅም ለማኅበረሰቡ እንዲያሳዩ መንገድ ከፍቷል››

ሐና ጌራወርቅ የሀዋሳ ከፍታ ወጣቶች ጥምረት፣ በከፍታ ፕሮጀክት ሥር በተለያዩ ከተሞች ከተዋቀሩ ጥምረቶች መካከል አንዱ ሲኾን፣ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ እና በልዩ ልዩ የሕይወት መንገዶች ላይ የነበሩ ወጣቶችን በማሰባሰብ ለጋራ ዓላማ ተሰልፈው፣ ለመብታቸው በመቆም እና...

‹‹ከፍታ በወጣትነቴ ከማንበብና መጻፍ ጋር አስተዋወቀኝ››

እሙሽ ብርሃኑ እሙሽ ብርሃኑ ትባላለች፡፡ የ25 ዓመት ወጣት ናት፡፡ ውልደቷ እና ዕድገቷ በወላይታ ሶዶ ከተማ ቢኾንም፣ አሁን ላይ ኑሮዋን ያደረገችው ግን ሀዋሳ ከተማ ውስጥ ነው። እሙሽ ለቤተሰቧ ስድስተኛ ልጅ ብትኾንም፣ እናቷን ገና በልጅነት ዘመኗ በሞት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች