የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የሁልጊዜ ደጋፊ ዩስትሬት ፓርኪንግ (UStreet parking) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ሔኖክ ተስፋዬ ሜሪ ጆይ በቅርቡ አዲስ አበባ አስኮ ለሚጀምረው የኩላሊት እትጥበት 10,000 የአሜሪካ ዶላር አበርክተዋል፡፡
ድጋፉም በዘላቂነት እንደሚቀጥል ቃል ገብተዋል፡፡ ዩስትሬት ፓርኪንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ሔኖክ ተስፋዬ ስላደረጋችሁት መልካም ተግባር በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።
ሜሪጆይኢትዮጵያ
ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን
“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”
