ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

Date:

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...