በሻንጋይ ዳይመንድ ሊግ በተደረጉ ውድድሮች ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

Date:

✍️ በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ጽጌ ዱጉማ  ምርጥ ሰአት በማስመዝገብ አሸንፋለች። ርቀቱን ለማጠናቀቅ 1 ደቂቃ 56.64 ሰከንድ ወስዶባታል።

✍️ በወንዶች 5 ሺህ ሜትር ውድድር አትሌት በሪሁ አረጋዊ አሸንፏል፡፡ ርቀቱን በ12 ደቂቃ 50 ሰከንድ አጠናቋል።

አትሌት ኩማ ግርማ እና አትሌት መዝገቡ ስሜ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቅቀዋል፡፡

የ2025 ዳይመንድ ሊግ በቻይና ዢያመን ከተማ መጀመሩ ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...