በአዲስ አበባ የሚገኘው የኬንያ ኤምባሲ ከሁሉም የኬንያ ኤምባሲዎች ከፍተኛው የእድሳት በጀት የተበጀተለት ኤምባሲ ሆኗል

Date:

ኬንያ በአዲስ አበባ ያለውን ኤምባሲዋ ላይ የመሰረተ ልማት ማሻሻያ እና ሌሎችም ማዘመኖችን ለማከናወን የሚያስችል ነው የተባለ ከፍተኛውን 150 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ መበጀቷ ተሰምቷል።

በአጠቃላይ ኬንያ ለኤምባሲዎቿ እድሳት እና ለማዘመን 2.35 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ እንደመደበች ሲነገር በጀቱ ፓርላማው ካፀደቀው በኋላ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።

Tikvah

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...