በአዲስ አበባ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጥ ነው

Date:

በአዲስ አበባ ስያሜ ያልተሰጣቸው 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው።

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ የአድራሻ ሥርዓት ዝርጋታ እና አስተዳደር ዳይሬክተር ተመስገን ኃይለዮሃንስ ለኤፍ ኤም አዲስ 97.1 እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የሚታወቁ እና ይፋዊ ስያሜ ያላቸው መንገዶች ቁጥር 133 ብቻ ናቸው።

በከተማዋ 32 ሺህ መንገዶች ምንም አይነት ስያሜ እና ቁጥር ያልተሰጣቸው እንደሆኑ ጠቅሰው፤ በአዲስ የአድራሻ ሥርዓት መሰረት ስያሜና መለያ ቁጥር እንደሚያገኙ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

በተጨማሪም ከመንገዶቹ ጋር ትስስር ላላቸው 1 ሚሊዮን ቤቶች አዳዲስ የቤት ቁጥር እንደሚሰጣቸውም ነው የገለጹት።

KGEthiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...