በእስኤል ጥቃት የሃማስ ቃል አቀባይ ተገደሉ

Date:

እስራኤል በጋዛ አጠናክራ በቀጠለችው ጥቃት የሃማስ ቃል አቀባይ አብደል ላቲፍ አል ቃኑዋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡

ቃል አቀባዩ የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች በሰሜናዊቷ ጃባሊያ መጠለያ ባደረሱት የቦምብ ጥቃት መሞታቸው ነው የተገለፀው፡፡

በጥቃቱ ህፃናት ጨምሮ በርካታ ሰዎች ሲቆስሉ በአንድ መኖሪያ ቤት በተፈፀመ ጥቃት ስድስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸው አልፏል፡፡

ባለፈው ሳምንት በርካታ የሃማስ ከፍተኛ ባለስልጣናት በእስራኤል ጥቃት ህይወታቸው ማለፉ ይታወቃል፡፡

ዘገባው የአልጀዚራ ነው

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...