በእስኤል ጥቃት የሃማስ ቃል አቀባይ ተገደሉ

Date:

እስራኤል በጋዛ አጠናክራ በቀጠለችው ጥቃት የሃማስ ቃል አቀባይ አብደል ላቲፍ አል ቃኑዋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡

ቃል አቀባዩ የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች በሰሜናዊቷ ጃባሊያ መጠለያ ባደረሱት የቦምብ ጥቃት መሞታቸው ነው የተገለፀው፡፡

በጥቃቱ ህፃናት ጨምሮ በርካታ ሰዎች ሲቆስሉ በአንድ መኖሪያ ቤት በተፈፀመ ጥቃት ስድስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸው አልፏል፡፡

ባለፈው ሳምንት በርካታ የሃማስ ከፍተኛ ባለስልጣናት በእስራኤል ጥቃት ህይወታቸው ማለፉ ይታወቃል፡፡

ዘገባው የአልጀዚራ ነው

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...