በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአራት ቀናት ከ230 በላይ እንስሳት መሞታቸው ተገለጸ

Date:


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ኡባ ደብረጸሐይ እና ዛላሕ ወረዳዎች እንዲሁም በሻውላ ከተማ አስተዳደር ከመጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም አንስቶ በተከሰተ የእንስሳት ወረርሽኝ በርካታ ቁጥር ያላቸው እንስሳት መመታቸው ተገለጸ።

የበኡባ ደብረጸሐይ ወረዳ ብቻ ባለፉት አራት ቀናት ከ238 የሚሆኑ እንስሳት መሞታቸውን አርብቶ አደሮች እና የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች አስታውቀዋል።

የኡባ ደብረጸሐይ ወረዳ የግብርና ጽሕፈት ቤት ሐላፊ የሆኑት አቶ አይሬ ሞርጫ ስለመንሰኤው እስከአሁን የተረጋገጠ ነገር ባይኖርም “አየሩ ጸሐያማ ሆኖ ነው የከረመው ከዛ ግን ከሰሞኑ የተወሰነ ዝናብ መጣል ጀምሮ ነበረ” ሲሉ የወረርሽኙም መነሻ ከዚሁ የአየር መቀየር ጋር ሊያያዝ እንደሚችል ጠቁመዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...