በጎማቸው ጭቃ በመያዝ መንገድ ያበላሹ 14 አሽከርካሪዎች ተቀጡ

Date:

በአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የቦሌ ቅ/ጽ/ቤት በላከው መረጃ እንዳስታወቀው  በክፍለከተማው በተሽከርካሪ መንገዶች ላይ ተረፈ ምርንትን መንገድ ላይ በማንጠባጠብ  እና በጎማ ጭቃ  በማበላሸት ለፍሰት እንቅፋት የፈጠሩ አሽከርካሪዎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር በማድረግ 14 አሸከርካሪዎችን መቅጣቱን አስታውቋል።

መንገዱ የተበላሸው በቦሌ አየር መንገድ ጀርባ፣ ቡልቡላ፣ ሪፌንቲ አደባባይና ቦሌ ሆምስ አካባቢዎች ሲሆን ያበላሹትን መንገድ እንዲያጥቡ መደረጉንም መረጃው ጠቁሟል።

መሰል ቁጥጥሩም በኮንስትራክሽን አካባቢዎች በጎሮ፣ አርሴማ ጸበልና ወረገኑ አካባቢ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም  ታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...