ባለፈው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተከሰተው የትራፊክ አደጋ 45 በመቶው አምራች የኅብረተሰብ ክፍል ላይ መሆኑ ተገለጸ

Date:

በ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተከሰተው የትራፊክ አደጋ 45 በመቶው አምራች የኅብረተሰብ ክፍል ላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባልሥልጣን ገለጸ፡፡
ባለሥልጣኑ ይኼን የገለጸው ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. ከሌሎች አጋር ተቋም ጋር በጋራ በመተባበር በከተማ አቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ የፖሊስ መረጃን በመጠቀም ያዘጋጀውን ዓመታዊ የመንገድ ደኅንነት ሪፖርት ይፋ ባደረገው መግለጫ ነው፡፡   
የከተማዋን ወቅታዊ የመንገድ ደኅንነት በሰፊው ዳሷል በተባለው በዚህ ሪፖርት መሠረት፣ በመዲናይቱ በ2016 ዓ.ም. በጀት ዓመት 401 ሰዎች በመንገድ ትራፊክ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ ከ2015 ዓ.ም. አንፃር በሰባት ሰዎች መቀነሱ ተነግሯል። የከባድ አደጋ ጉዳት መጠን ሦስት በመቶ መቀነሱ ተገልጿል። 45 በመቶ የሞት አደጋ የተመዘገበው አምራች የኅበረተሰብ ክፍል በሆኑት ከ20 እስከ 39 ዕድሜ ክልል ውስጥ በሚገኙ ዜጎች ላይ ነው ተብ…

ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140231/

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...