ኢሳይያስ አፈወርቂ ስለ ኢትዮጵያ መንግሥት ምን አሉ

Date:

የኤርትራው ፕሬዚዳንት በትናንትናው ዕለት ኤርትራ 34ኛ የነፃነት ቀኗን ስታከብር በአስመራ ስታዲየም ተገኝተው በትግርኛ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ኢትዮጵያን እና ምዕራባውያንን ወርፈዋል።

-“የውጭ ሀይሎች በብልፅግና ወኪላቸው አማካኝነት የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ላለፉት አምስት አመታት ያወጁት ጦርነት ምን ያህል ተስፋ እንደቆረጡ ያሳያል”

  • “ሊያቀርቡ የሚፈልጓቸው ምክንያቶች; ናይል እና ቀይ ባህር፣ የባህር በር ማግኘት፣ የኦሮሞ ህዝብን የማይወክል የኦሮሙማ አስተሳሰብ፣ የኩሽ እና የሴም ግጭት… ናቸው”
  • “የኢትዮጵያ ህዝብ የራሱን ምርጫ መርጧል፣ ተቃውሞውን ለማጠንከር እየተዘጋጀ ነው”

-“የኦሮሞን ህዝብ በትክክል መወከል የተሳነው የ”ኦሮሙማ” አስተሳሰብ በመላ ሀገሪቱ የብሄር ግጭቶችን እያቀጣጠለ ነው”።

-“በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል የነበረው ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ፈርሷል፣በወቅቱ ለብልፅግና መንግሥት ያደረግነው ድጋፍ ግን አይፀጥተንም”

-“የኢትዮጵያ ህዝብ ሌላ አገዛዝ የሚታገስበት ሁኔታ እስኪፈጠር ድረስ በተለያዩ መንገዶች ተቃውሞውን እያሰማ ነው”።

-“አሁን ላይ ትኩረታችን ልማትና እድገት ነው፣ ሀገር ከመመስረት የሚያግደን ምንም ነገር የለም”ሲሉ ነው የተደመጡት።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...