እስራኤል በጋዛ አዲስ የምድር ጦርነት ምዕራፍ ውስጥ እንደምትገኝ ገለፀች 

Date:

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጄኔራል ኤፊ ዴፍሪን እንደተናገሩት ዘመቻው ከዚህ ቀደም ከነበሩት ጥቃቶች በተለየ መልኩ ሐማስ እንደገና ቁጥጥር እንዳያገኝ ግዛትን በማስጠበቅ ላይ ያተኩራል።

“እየገፋን ነው፤ እና እኛን ሊያቆመን የሚችለው ብቸኛው ነገር የታጋቾቹ ወደ ቤታቸው መመለስ ብቻ ነው” ብለዋል።

ባለሥልጣኑ ንፁሀን ሰዎች ወደ “አስተማማኝ ቦታዎች” እንደሚላኩ ገልፀዋል።

እስራኤል ለሁለት ወራት ያህል ምንም ዓይነት የሰብዓዊ እርዳታ እንዳይገባ ከከለከልች በኋላ እሁድ እለት “ወታደራዊ ዘመቻዎችን ማስፋት አስፈላጊ” በመሆኑ ምክንያት የጋዛ ነዋሪዎች “መሠረታዊ የምግብ መጠን” እንደሚያገኙ አስታውቃለች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...