እስራኤል የየመን አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት አደረሰች

Date:

እስራኤል በየመንዋ ሰንአ ከተማ በሚገኘው ዋና አየር ማረፍያ ላይ ጥቃት ማደረሷ ተነገረ፡፡

በጥቃቱ አሸባሪ ባለቻቸው አካላት ላይ ጥቃት ማድረሷን እስራኤል አስታውቃለች።

የመን በበኩሏ ጥቃቱ ንፁሀንን ላይ ያነጣጠረ ነው ስትል ከሳለች።

የሰንአ አየር ማረፍያ ዋና ዳይሬክተር ካሊድ አልሸረፋ በ ኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለፁት ለሲቪል አገልግሎት የሚውል በየመን አየር ማረፍያ ባለቤትነት የተያዘ አውሮፕላን በጥቃቱ ሙሉ ለሙሉ እንደወደመ ፅፈዋል።

የእስራኤል የመከላከያ ሚንስቴር ኢስራኤል ካትዝ በበኩላቸው ጥቃቱ የሐውቲ አማፅያንን ኢላማ ያደረገ እንደሆነ መግለጻቸውን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡
ሀገሬ ቲቪ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...