እንግሊዝ እና ኖርዌይ ወደ ሩብ ፍፃሜው ተቀላቀሉ

Date:

በአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ኖርዌይ ብራዚልን 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች።

የኖርዌይን ወሳኝ የማሸነፊያ ግቦች ኤርሊንግ ሀላንድ 2x ማስቆጠር ችሏል።

የብራዚልን ግብ ኔይማር በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል።

ኤርሊንግ ሀላንድ በአለም ዋንጫው 7️7ኛ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።

ብራዚል ከአስራ ስድስት ውስጥ ከአለም ዋንጫ ለመሰናበት ተገዳለች።

በሌላ በኩል እንግሊዝ አዘጋጇን ሜክሲኮን 3 ለ 2 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍፃሜው ተቀላቅላለች።በአስር ተጫዋች ሁለተኛውን አጋማሽ የተጫወቱት እንግሊዞች በሀሪ ኬን እና ቤሊንግሀም ሁለት ጎሎች አሸንፈው ወጥተዋል።

በጨዋታው ኳንሳህ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቶ ነበር። የሶስቱ አናብስት አምበል ሀሪ ኬን በውድድሩ ስድስተኛ ጎሉን ማስቆጠር ችሏል።

ሀሪ ኬን በአለም ዋንጫው በድምሩ ያስቆጠራቸውን የግብ መጠን ወደ 14 ከፍ አድርጓል።

ኖርዌይ በቀጣይ ዙር እንግሊዝን በሚያሚ ትገጥማለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...

አዲስ አበባ፦ የዜጎች ቀይ መስመር!

(የግል አስተያየት) አዲስ አበባ የኢትዮጵያውያን መናገሻ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች ለዘመናት...

አብን የምክክሩን ውጤት ውድቅ አደረገ!

አብን በሀገራዊ ምክክሩ ማጠቃለያ ላይ የተፈጸመውን “ሕገ-ወጥ ጣልቃ-ገብነት” በመቃወም...