የህዝብ ትራንስፖርት እስከ ምሽት 4:00 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ተወሰነ

Date:


ይህ እንዳደርግም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በደንብ ቁጥር 185/2017 የተደነገገው ደንብ ይፈቅድልኛል ብሏል፡፡

በዚህ ደንብ መሠረት በከተማዋ ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ እስከ ምሽት 4፡00 ሰዓት የትራንስፖርት አገልግሎትን መስጠት እንደሚጠበቅበት ተደንግጓል ሲል ተናግሯል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ከስምሪት መስመር ውጪ አገልግሎት መስጠት፣ አቆራርጦ መጫንና ቢሮው ካወጣው ታሪፍ ውጪ ተሳፋሪን ማስከፈል እንደማይቻል ቢሮው በብርቱ አሳስቧል፡፡

ከዚህ መመሪያ ውጪ በህገ-ወጥ መንገድ በሚንቀሳቀሱ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች በደንቡ በተቀመጠው የቅጣት እርከን መነሻነት 5,000 ብር እቀጣለሁ ብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...