የአርሰን ቬንገር ቅሬታ !

Date:

ቬንገር ማንቸስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም በዩሮፓ ሊግ ለፍፃሜ የሚቀርቡ ከሆነ ህግ መሻሻል አለበት ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።

በፕሪሚየር ሊጉ15እና16ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ የሚሳተፏበትን እድል ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል እና እንዴት ያዩታል ተብለው ተጠየቁ ።
በቢን ስፖርት በተንታኝነት ላይ የሚሰሩት አርሰን ቬንገር የእንግሊዝ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ 5 ክለቦችን እያሳተፏ ባለበት በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ ማሳተፍ አግባብ አይደለም ነው ያሉት ።

ሻምፒዮን የሚሆን ቡድን ሊፈቀድለት የሚገባው በዛው በዩሮፓ ሊግ መሳተፍ እንጂ በቻምፒየንስ ሊግ መሆን የለበትም ብለዋል።

ዩሮፓ ሊጉ በአቋራጭ ቻምፒየንስ ሊግ መግቢያ መሆኑ የውድድሩ ድምቀት ቢሆንም ፍትሀዊ አይደለም ባይ ናቸው ።
በመሆኑም አወዳዳሪው አካል ደንብ እና መመሪያዎቹን ዳግም ሊያጤን ይገባል ብለዋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...

በኦሮሚያ ክልል የ4.5 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቬሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን በኦሮሚያ ክልል የሚከሰቱ የበሽታ ወረርሽኞችን...