የአዋሽ ወንዝ ሙላት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከመኖሪያቸዉ አፈናቀለ

Date:

የተፈናቃዮች ቁጥር ከዘጠኝ ሺህ በላይ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ኮምንኬሽን ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወይዘሮ ኤቢሴ ተርፋ ዛሬ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት የዛሬን ማለትም የነሀሴ 1 ቀን 2017 ዓ .ም መረጃን ሳይጨምር ከወንዙ መሙላት ጋር በተያያዘ ከዘጠኝ ሽህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል።

የተፈናቀሉት ዜጎችም በሁለት ወረዳዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተጠልለው የምግብ እና የመኝታ እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ብለዋል።

” አሁንም የውሃው መጠን እየጨመረ ነው ” ያሉት ኃላፊዋ ከፍተኛ ትኩረት ይሻል ሲሉም አክለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...