የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሶስተኛ መዳረሻውን በአቡ ዳቢ አስጀመረ

Date:

አየር መንገዱ በዩኤኢ ዋና ከተማ አቡ ዳቢ የሚያደርገውን ዕለታዊ በራራ ትናንት አስጀምሯል፡፡ መዲናዋ ከዱባይ እና ሻርጃ ቀጥሎ ተከታይዋ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መዳረሻ ሆናለች፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው “ወደ አቡ ዳቢ የጀመርነው አዲስ አገልግሎት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን ከዓለም ጋር ለማገናኘት የያዘውን ስትራቴጂያዊ እቅድ የሚያንፀባርቅ ነው” ብለዋል።

አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት ወደ መካከለኛው ምስራቅ እና ባህረ ሰላጤው ሀገራት 13 መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን በሳምንት ከ100 በላይ የመንገደኞች በረራዎችን ያካሂዳል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የምርጫ ካርድ፡ የአገር ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ

ግዮን መጽሔት :- በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዞ ውስጥ ምርጫዎች የሥልጣን...

አደይ ኢትዮጵያ ጓል አስመራ…!!

የቀድሞ ፕ/ት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የስንብት ቃል ለጠቅላይ ሚ/ር ዐብይ...

ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ሁለተኛው ዙር ድርድር ሊደረግ እንደሚችል ተናገሩ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ሁለተኛ ዙር የሰላም ድርድር...

በ”ፊንቴክ” ኢንቨስትመንት በተጠረጠሩት ላይ ተጨማሪ ጊዜ ተፈቀደለት

ፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን ለምርመራ እንዲፈቀድለት ባለፈው አርብ በነበረው...