የእስራኤል እና ግብጽ ፍጥጫ

Date:


ግብፅ የፍልስጤም መንግስት እስካልተመሰረተ ድረስ ከእስራኤል ጋር የጠበቀ የዲፕሎማሲ ግንኙነት እንደማይኖር አስታወቀች፡፡

ካይሮ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንደተጠበቀ ሆኖ እንዲቀጥል ፍላጎት እንዳላት ግን ከመገልጽ አልተቆጠበችም፡፡

ግብጽ በህዝብ ደረጃ የሚደረግ መደበኛ ግንኙነት ሊኖር የሚችለው በፍልስጤም ሁሉን አቀፍ የሰላም ስምምነት ሲደረስ ብቻ መሆኑንም ይፈ አድርጋለች።

ምንም እንኳ ግብፅ እና እስራኤል ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ቢኖራቸውም፣ ህዝባዊ ትስስሩ የሚጸናው፤ የፍልስጤም ጉዳይ መፍትሄ ከማግኘቱ ጋር የተያያዘ መሆኑ ሀገራቱ ውዝግብ ውስጥ እንዲቆዩ አድርጓቸዋል።

ይህ የግብፅ አቋም፣ በቀጠናው እየተከሰቱ ያሉ የፖለቲካ ለውጦችን የሚያሳይ እና የሀገሪቱን የውጭ ፖሊሲ የሚያንፀባርቅ ነው ተብሏል።

ግብፅ የ1967ቱ የድንበር መካለልን ተከትሎ ሉዓላዊ የፍልስጤም መንግስት እንዲቋቋም ትፈልጋለች፡፡

ቲ አር ቲ እንደዘገበው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጉምሩክ ኮሚሽን ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገለጸ

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት 725.25 ቢሊዮን ብር...

ከ1.5 ሚሊዮን ዶላር የአፍሪካ ንፁህ ኢነርጂ ፈንድ አምስቱ አቅኚ የኢትዮጵያ ድርጅቶች ተመረጡ

በምስራቅ አፍሪካ የንፁህ ኢነርጂ አቅርቦትን በማሳደግ የስራ እድልን ለመፍጠርና...

ታላቅ የምስጋና እና የስጦታ መርሃ-ግብር ጥሪ!

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ባለፉት 5 ዓመታት ላበረከቱት ከፍተኛና ታላቅ...

የቀድሞዉ የኢራን ላዕላይ መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ተቀበሩ

ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን...