የኮሪያው ኤግዚም ባንክ ለኢትዮጵያ የልማት ፕሮጀክቶች 871 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አደረገ!

Date:

የኮሪያ ኤክስፖርት ኢምፖርት ባንክ (Korea EXIM Bank) በትራንስፖርት፣ በኢነርጂ፣ በጤና እና በቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ ለሚከናወኑ 11 የኢትዮጵያ የልማት ፕሮጀክቶች 871 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ።

በአጠቃላይ በዚሁ የልማት ትብብር ስምምነት ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ 954.2 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚገመት ስምምነት ማድረጋቸው ይታወቃል።ከዚህ ውስጥ 183.2 ሚሊዮን ዶላሩ በኮሪያ አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (KOICA) የሚደገፉ ፕሮጀክቶች ናቸው።

ሁለቱ ሀገራት በቀጣይም በትብብር እንደሚሰሩ የገለጹ ሲሆን ይህ የገንዘብ ድጋፍ በኢትዮጵያ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...