የዋጋ ግሽበትን ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ እየተሰራ ነው

Date:

የዋጋ ግሽበትን ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ አሶሴሽን ያዘጋጀው 22ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ መካሄድ ጀምሯል።

በ22ኛው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ አሶሴሽን ኮንፈረንስ ላይ ንግግር ያደረጉት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ በቀጣይ ዓመት የሀገሪቱን የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ እየሰራን ነው ሲሉ ተደምጠዋል።

ሚኒስትር ዴኤታው ተግባራዊ በተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢኮኖሚያዊ ለውጦች እየታዩ ነው ሲሉም ተናግረዋል።

በማሻሻያው የውጭ ኢንቨስትመንት እንዲጨምር የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልፀው በዚህም አበረታች ለውጥ መኖሩን አንስተዋል።

በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ትኩረት ያደረገው 22ኛው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ለሁለት ቀናት የሚቆይ መሆኑን አራዳ ሰምቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...