የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሳዑዲ አረቢያ ገቡ

Date:

በሁለተኛው የስልጣን ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ትልቅ ዲፕሎማሲያዊ ጉዞ ለማድረግ ሳዑዲ አረቢያ የገቡት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኳታር እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በሚያደርጓቸው የአራት ቀናት ጉዞዎች በአሜሪካ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ አዲስ ኢንቨስትመንት እንደሚያስገኝ ተስፋ አድርገዋል።

የዩናይትድ ስቴትስ የፕሬዚዳንቶች ስልጣን ከያዙ በሗላ ወደ እንግሊዝ፣ ካናዳ ወይም ሜክሲኮ ለጉብኝት የሚሄዱበትን መርህ በመጣስ ትራፕ፣ የመጀመሪያ ትልቅ የሚባለው ጉብኝት ወደ ሳዑዲ አረቢያን አድርገዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...