ልጆቹ ባሳዩት እንቅስቃሴ ደስተኛ ነኝ ፦ ቤንጃሚን ዚመር

Date:

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ዋና አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር ቡድኑ ባሳየው እንቅስቃሴ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ሩዋንዳን 2ለ0 እንዲያሸንፍ የመሩት አሜሪካዊው አሰልጣኝ ” በዝግጅት ወቅት የሰራነውን ስራ ሜዳ ላይ ተመልክቻለሁ። በእዚህ እድሜያቸው ባሳዩት ብስለት ደስተኛ ነኝ።” ሲሉ ገልፀዋል።

ከሁለት ግብ በላይ የማስቆጠር አቅሙ እንደነበራቸው የገለፁት ቤንጃሚን ዚመር በቀጣይ ጨዋታ ክፍተቶቻቸውን አርመው እንደሚመጡ ጠቅሰዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...