መንግሥት 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በቂ አቅም እና ዝግጁነት አለው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ

Date:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ “መንግሥት ምርጫውን ለማከናወን በቂ አቅም እና ዝግጁነት አለው” ብለዋል።

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ እስካሁን በኢትዮጵያ ከተካሄዱ ምርጫዎች የተሻለ እንደሚሆን ጥርጥር የለውም ሲሉም ገልጸዋል።

ምርጫው ዴሞክራሲያዊ እና ብዘኃ ድምፆች ያሉት እንዲሆን መንግሥት በኃላፊነት እንደሚሠራም አረጋግጠዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው፣ “እኛ እንደ ፓርቲም፤ እንደ መንግሥትም ዝግጁ ነን፤ ተፎካካሪ ፓርቲዎችም ከወዲሁ መዘጋጀት አለባቸው” ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...