መድን ድርጅት በሦስት ወር ከ11.3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ አገኝ

Date:

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከብር 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል።

ይህ ውጤት ድርጅቱ ከታለመው ግብ በ8.5% እንዲበልጥ ያስቻለው ሲሆን፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር አስደናቂ የሆነ የ58% ዕድገት ማሳየቱን ጠቁሟል።

ከዚህም በተጨማሪ፣ ድርጅቱ የኢንቨስትመንት ገቢ ብር 316 ሚሊዮን በመድረስ የ102.5% ዕድገት ማስመዝገቡን የገለፀ ሲሆን አስተማማኝ የመድን መፍትሄዎችን በማቅረብ እና በኢንዱስትሪው ውስጥ ዘላቂ ዕድገትን በማስመዝገብ ረገድ ያለውን ጽኑ ቁርጠኝነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...