መድፈኞቹ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ ! አጠቃላይ ውጤት 5-1

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 ማሸነፍ ችለዋል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግቦች ቡካዩ ሳካ እና ጋብሬል ማርቲኔሊ ሲያስቆጥሩ ለሪያል ማድሪድ ቪንሰስ ጁኒየር ከመረብ አሳርፏል።

አርሰናል ሪያል ማድሪድን በድምር ውጤት 5ለ1 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።

ቶማስ ፓርቴ ቢጫ ካርድ መመልከቱን ተከትሎ የመጀመሪያው ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በቅጣት ያመልጠዋል።

አርሰናል ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረጋቸውን አራት የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች አልተሸነፈም ሶስቱን ማሸነፍ ችሏል።

አርሰናል በግማሽ ፍፃሜው የፈረንሳዩን ሻምፒዮን ክለብ ፒኤስጂ የሚገጥሙ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...