መድፈኞቹ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ ! አጠቃላይ ውጤት 5-1

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 ማሸነፍ ችለዋል።

የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ግቦች ቡካዩ ሳካ እና ጋብሬል ማርቲኔሊ ሲያስቆጥሩ ለሪያል ማድሪድ ቪንሰስ ጁኒየር ከመረብ አሳርፏል።

አርሰናል ሪያል ማድሪድን በድምር ውጤት 5ለ1 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።

ቶማስ ፓርቴ ቢጫ ካርድ መመልከቱን ተከትሎ የመጀመሪያው ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በቅጣት ያመልጠዋል።

አርሰናል ከሪያል ማድሪድ ጋር ያደረጋቸውን አራት የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች አልተሸነፈም ሶስቱን ማሸነፍ ችሏል።

አርሰናል በግማሽ ፍፃሜው የፈረንሳዩን ሻምፒዮን ክለብ ፒኤስጂ የሚገጥሙ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...