ማክሮን ሰኞ ከዩክሬን፣ ከእንግሊዝ እና ከጀርመን መሪዎች ጋር ይመክራሉ

Date:

የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሰኞ ዕለት ከዩክሬን፣ ከእንግሊዝ እና ከጀርመን መሪዎች ጋር ለመገናኘት ቀጠሮ መያዛቸውን አስታወቁ።

ፕሬዝዳንቱ ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ፣ ከእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከጀርመኑ ቻንስለር ጋር በሚያደርጉት በዚህ ስብሰባ፣ በዩክሬን ዙሪያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እና እየተካሄዱ ያሉ ድርድሮችን ‘ለመገምገም’ ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።

ስብሰባው የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነትና ሰላም አማራጮች ዙሪያ የጋራ አቋም ለመያዝ እና ለኪየቭ የሚደረገውን ድጋፍ ለማጠናከር ጠቃሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...