ማይክሮሶፍት በቻይና መንታፊዎች ጥቃት ተፈጸመብኝ አለ

Date:

የአሜሪካው የቴክኖሎጂ ኩባንያ ማይክሮሶፍትመቀመጫቸውን ቻይና ባደረጉ መረጃ መንታፊዎች ጥቃት ተፈጽሞብኛል አለ።

የኩባንያው የሶፍትዌር ሰርቨር እና የቢዝነስ ዳታው በመረጃ መንታፊዎቹ እንደተመዘበረበት
ገልጿል።

በዚህ የመረጃ ምንተፋ ሦስት የቻይና ኩባንያዎች የተሳተፉ ሲሆን፥ ሁለቱ በመንግስትየሚደገፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች መሆናቸውንም ነው ኩባንያው የገለጸው።

በዋናነትም ሼርፖይንት የተባለውንና በተቋማት የኮምፒውተር ኔትወርክ ሲስተምን
እርስ በእርስ ለማገናኘትና የመረጃ ማጋሪያ ስርአቶች ለመስራት የሚያገለግለው ሰርቨር ላይ የመረጃ ምዝበራ አድርገዋልም ነው ያለው።

አሁን ላይ ከመረጃ ምንተፋው ጋር በተያያዘ ማጣራት እያደረኩ ነው ያለው ኩባንያውለደንበኞቹም የማስጠንቀቂያ መልዕክት ልኳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ የኢራን የኒውክሌር ተቋም ላይ ጥቃት ለማድረስ ዛቱ

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል። ፕሬዝዳንት...

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ” American Space ” ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቨን ማሲንጋ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመውን "American...

አሐዱ ባንክ ለ 8ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ

አሐዱ ባንክ ሥራ የጀመረበትን 4ኛ ዓመት በማስመልከት የተለያዩ ኩነቶችን...

ዕንባ ጠባቂ ከቀረቡለት አቤቱታዎች 84% በመንግስታዊ ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው

የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በተጠናቀቀው የ2018 በጅት ዓመት...