ሩሲያ እና አሜሪካ በዩክሬን ያለው ፍልሚያ በፍጥነት እንዲያበቃ ይፈልጋሉ

Date:

በሩሲያ እና አሜሪካ ውጤቶችን ውይይት ወቅት የሩሲያ ፕሬዝዳንት የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦

🔶 በአላስካ የተደረጉት ውይይቶች ተሳታፊ ወገኖችን ለአስፈላጊ ውሳኔዎች እያቀራቡ ነው፡፡

🔶 አላስካ ሩሲያን አቋሟን በእርጋታ እና በዝርዝር ለማስቀመጥ እድል ሰጥቷል፡፡

🔶 ሩሲያ በዩክሬን ያለው ጦርነት እንዲቆም ትፈልጋለች፤ የቀውሱ መነሻ መንሴዎችን ማስወገድ ለእልባቱ መሠረት መሆን አለበት፡፡

🔶 የአላስካ መጎብኘት ወቅታዊ እና በጣም ጠቃሚ ነበር፡፡

🔶 የዩክሬንን ቀውስ በፍትሐዊ መንገድ ለመፍታት ውይይት ተድርጓል፡፡

🔶 ከትራምፕ ጋር የተደረገው ውይይት ሀቀኛ እና ጠቃሚ ነበር፡፡

🔶 ሩሲያ እንደ አሜሪካ ሁሉ የዩክሬን ግጭት በተቻለ ፍጥነት እንዲቆም ትፈልጋለች፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...