ቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ የይግባኝ ክስ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ አደረገ

Date:

በዋለው ችሎት የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ እና የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ መካከል የነበረውን የይግባኝ ክስ ፍርድቤቱ ተከሳሹን ነፃ በማለት የክሱ ህደት እንዲቋረጥ ወስኗል።

ቀድሞ ሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ላይ የቀረበዉን የሙስና ክስ ተከትሎ የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 13 አመት ጽኑ እስራት ከተፈረደበት በኋላ፤ ተከሳሹ ያቀረበዉን ይግባኝ የመረመረው የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት በወራት ልዩነት ነጻ ማሰናበቱን የሚታወስ ስሆን፤ ይህንን ውሳኔ በመቃወም የክልሉ ፍትህ ቢሮ (ጠቅላይ አቃቤ ህግ) ይግባኝ ወደ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድቤት ወስዶ እንደነበር አይዘነጋም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...