ቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ የይግባኝ ክስ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ አደረገ

Date:

በዋለው ችሎት የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ እና የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ መካከል የነበረውን የይግባኝ ክስ ፍርድቤቱ ተከሳሹን ነፃ በማለት የክሱ ህደት እንዲቋረጥ ወስኗል።

ቀድሞ ሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ላይ የቀረበዉን የሙስና ክስ ተከትሎ የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 13 አመት ጽኑ እስራት ከተፈረደበት በኋላ፤ ተከሳሹ ያቀረበዉን ይግባኝ የመረመረው የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት በወራት ልዩነት ነጻ ማሰናበቱን የሚታወስ ስሆን፤ ይህንን ውሳኔ በመቃወም የክልሉ ፍትህ ቢሮ (ጠቅላይ አቃቤ ህግ) ይግባኝ ወደ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድቤት ወስዶ እንደነበር አይዘነጋም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አዲስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ኢራን የበለጠ ምላሽ በመስጠት የተራዘመ ጦርነት እንደምታካሂድ አስታወቀች

ከፍተኛ የኢራን ወታደራዊ ባለሥልጣናት አሜሪካ ሌላ ዙር ጥቃት በአገራቸው...

ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን...

የጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ 28 የውጭ ዜጋ ተማሪዎችን ከኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ጋር ማስተሳሰሩን ገለጸ

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ መርሃ-ግብር አማካኝነት በዘንድሮው ዓመት...

የሕግ ተማሪዎቹ አፍሪካን ወክለው ለዓለም አቀፍ የምስለ-ችሎት ፍጻሜ አለፉ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በአህጉራዊው የዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት...